Fundraisers
“ግንቦትን ለግቢ ጉባኤያችን!” ኑ! ሃይማኖት ከሳይንስ የማይጋጭበትን ትውልድ እንገንባ!
- Raised
- $220
- Goal
- $50,000
A Call to Support the 7th Campus Ministries General Assembly
- Raised
- $1,004
- Goal
- $5,000
Donors
Misrak Demissie 1Egiziabher yistilin. May God bless your services! May God be the Grace and strength of the young believers of Ethiopian Orthodox Tewahedo Chruch, generation to generation, forever!
Tegenne Geber ማኅበረ ቅዱሳን በማኅበራዊ አገልግሎት ዘርፍ እየሰጠ ያለው አገልግሎት ተገቢና ወቅታዊ ነው:: የእግዚአብሔር ቃል "ለሚለምነን ሁሉ" እንድንሰጥ ያሳስበናል:: ማኅበሩ ታማኝ ተቋም በመሆኑ የምንሰጠው ስጦታ በቀጥታ ለተጎጂዎች የሚደርስ ስለሆነ ምእመናን ደስ እያለን በመስጠት ልንጠቀም ይገባል:: ብንችል ሌሎችንም እየጋበዝን ከበረከቱ እንዲሳተፉ ማድረግ ይገባል::
Tinsae Debele MK Campus Ministry is one of the gates to follow the true faith.
Aida Yemaneberhan 1ግቢ ጉባኤ ቤተክርስቲያኔን ማንነት ያሳውቀኝ፤ በኃይማኖቴ ጸንቼ እንድኖር ያደረገኝ ፤ ለአሁን ማንነቴ ምክንያት የሆነኝ ስለሆነ የኔ እድል ለሌሎች እንዲደርሳቸው ቤተክርስቲያንን የሚታደጉ ትውልድ ለማፍራት እግዚአብሔር ቢረዳኝ እድሜ እና ጤና እስከ ሰጠኝ የበኩሌን አስተዋጾ ለማድረግ ቃል እገባለሁ
Tsion Melesse ለችግረኛና ለምስኪን የሚያስብ ምስጉን ነው፤ እግዚአብሔር በክፉ ቀን ያድነዋል።
እግዚአብሔር ይጠብቀዋል፥ ሕያውም ያደርገዋል፥ በምድር ላይም ያስመሰግነዋል፥ በጠላቶቹም እጅ አያሳልፈውም።
እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ሳለ ይረዳዋል፤ መኝታውን ሁሉ በበሽታው ጊዜ ያነጥፍለታል...Andualem Shoro " እኛ በግዜው ማድረግ ያለብንን ከማድረግ በዘገየን ቁጥር የምናጣቸው ነገሮች የበዙ ይሆናሉ።" ዛሬ መርዳት ያለብንን ወገኖቻችንን ዛሬ ካልደረስንላቸው ነገ ካጣናቸው በኋላ ብንንቀሳቀስ የዘገየ ይሆናል። መጽሐፉም ያንተ ቀን ዛሬ ናት ነው የሚለውና ዛሬን ከዛሬም አሁንን እንጠቀምበት።